Receive all updates via Facebook. Just Click the Like Button Below


Members

Remember Me

Amharic Poem Birabiro (butterfly)

Mengistu Gedamu

  • Currently 0.00/5
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
Rating: 0.0 out of 0 votes
Submitted by: Ethiopian | Category: Ethiopian Music | Views: 1,100 | Comments: 0
Lights off

Description

መንግስቱ ገዳሙ እንዲህ አደረገ አሉ፡፡መንግስቱ ገዳሙ ከዚህ አለም በሞት የተለየ ስለሆነ ወዳጅ ዘመዶቹ ቀብሩ በሚፈፀምበት ቦታ በመገኘት የቀብሩ ተካፋይ እንድትሆኑ የሚል ወሬ አስነገረ፡፡እናም እርሱ አንድ ጥግ ይዞ ለቀብሩ የመጡትን እና የቀሩትን ተመለከተ አሉ፡፡በማግስቱ ወደ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ብቅ ሲል ታዲያ ዘበኞች እና በወቅቱ የነበሩ ሾፌሮች የመንግስቱ ገዳሙመንፈስ መጣ እያሉ ሳይደነግጡ አልቀሩም፡፡ነፍስ ይማር እና መንግስቱ ገዳሙ እውቅ ገጣሚ እና ጋዜጠኛ ነበር፡፡

Tags



Post your comment









* Please keep your comments clean. Max 400 chars.


Comments

Be the first to comment